Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 27:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሴት ልጅም ከሌለው ወንድሞቹ ንብረቱን ይውረሱ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ሴት ልጅ ከሌለችው ደግሞ ውርሱን ለወንድሞቹ ስጡ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ትሰጣላችሁ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ሴት ልጅም ባት​ኖ​ረው፥ ርስ​ቱን ለወ​ን​ድ​ሞቹ ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ፤

See the chapter Copy




ዘኍል 27:9
2 Cross References  

ወንድ ልጅ ሳይወልድ የሚሞት ሰው ቢኖር ሴት ልጁ ንብረቱን መውረስ እንደሚገባት ለእስራኤል ሕዝብ አስታውቅ።


ወንድሞችም ከሌሉት የአባቱ ወንድሞች ይውረሱ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements