Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 27:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ሙሴም ወደ ጌታ እንዲህ ሲል ጸለየ፦

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ሙሴ እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ሙሴም ጌታን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ሙሴም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ረው፦

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ሙሴም እግዚአብሔርን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦

See the chapter Copy




ዘኍል 27:15
3 Cross References  

ሁለታችሁም በጺን ምድረ በዳ በትእዛዜ ላይ ዐምፃችሁ ነበር፤ መላው ማኅበር በመሪባ ውሃ ዘንድ ሳሉ በእኔ ላይ በዐመፁ ጊዜ የተቀደሰውን ኀይሌን በእነርሱ ፊት መግለጥ እምቢ ብላችኋል፤” (መሪባ በጺን ምድረ በዳ በቃዴስ የሚገኝ ምንጭ ነው።)


“ለሰው ሁሉ ሕይወትን የምትሰጥ፥ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ ሕዝብህ እረኛ እንደሌለው የበግ መንጋ እንዳይሆን፥ ሕዝብህን የሚመራ አንድ ሰው ምረጥ።”


ከይሁዳ ነገድ የይፉኔ ልጅ ካሌብ፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements