Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 27:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ወንድሞችም ከሌሉት የአባቱ ወንድሞች ይውረሱ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ወንድሞች ከሌሉትም ውርሱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ትሰጣላችሁ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ወን​ድ​ሞ​ችም ባይ​ኖ​ሩት፥ ርስ​ቱን ለአ​ባቱ ወን​ድ​ሞች ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ፤

See the chapter Copy




ዘኍል 27:10
2 Cross References  

ሴት ልጅም ከሌለው ወንድሞቹ ንብረቱን ይውረሱ፤


ወንድሞችም ሆኑ አጐቶች ከሌሉት የቅርብ ዘመዱ የሆነ ሰው ንብረቱን ወርሶ ሊጠቀምበት ይችላል፤ እኔ እግዚአብሔር ባዘዝኩህ መሠረት የእስራኤል ሕዝብ ይህን ሕግና ሥርዓት ቋሚ መመሪያ አድርገው ይጠብቁት።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements