ዘኍል 2:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የእርሱም ክፍል የሰው ብዛት ኀምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የሰራዊቱም ብዛት ዐምሳ አራት ሺሕ አራት መቶ ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ኀምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የተቈጠሩ ሠራዊቱም አምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። See the chapter |