| ዘኍል 2:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ብዛታቸውም ሥልሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበር።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሰራዊቱም ብዛት ስድሳ ሁለት ሺሕ ሰባት መቶ ነው።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ስልሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የተቈጠሩ ሠራዊቱም ስድሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ስድሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።See the chapter |