ዘኍል 16:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ በግንባሩ ወድቆ ጸለየ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሙሴም ይህን ሲሰማ በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወድቆ ሰገደ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሙሴም በሰማ ጊዜ በግንባሩ ወደቀ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወደቀ፤ See the chapter |