| ዘኍል 10:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 እስራኤላውያንም እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ለመጀመሪያ ጊዜ ጒዞ ጀመሩ፤See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት በሰጠው ትእዛዝ መሠረትም ለመጀመሪያ ጊዜ ተጓዙ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ጌታ በሙሴ አንደበት ባዘዘው መሠረት ለመጀመሪያ ጊዜ ተጓዙ።See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በመጀመሪያም እግዚአብሔር በሙሴ ቃል እንዳዘዘ ተጓዙ።See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 በመጀመሪያም እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ ተጓዙ።See the chapter |