ማቴዎስ 9:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ በጀልባ በመሳፈር ባሕሩን ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ባሕሩን በጀልባ ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ወደ ጀልባ ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። See the chapter |