Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 7:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ዓሣ ቢለምነውስ፥ እባብ ይሰጠዋልን?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ወይም ዓሣ ቢለምነው እባብ የሚሰጥ ይኖራልን?

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ዓሣ ቢለምነው እባብ ይሰጠዋልን?

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

See the chapter Copy




ማቴዎስ 7:10
4 Cross References  

ከእናንተ መካከል ልጁ ዳቦ ቢለምነው፥ ድንጋይ የሚሰጠው ማነው?


እንግዲህ እናንተ ክፉዎች ሆናችሁ ሳለ፥ ለልጆቻችሁ መልካም ነገር መስጠትን ካወቃችሁ፤ ታዲያ፥ በሰማይ ያለው አባታችሁማ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን አይሰጣቸውም!


“ሙሴ በበረሓ እባብን ከፍ አድርጎ እንደ ሰቀለ እንዲሁም የሰው ልጅ ከፍ ብሎ ሊሰቀል ይገባዋል።


እባብ ሔዋንን በተንኰሉ እንዳሳታት ምናልባት የእናንተም ሐሳብ ተበላሽቶ ለክርስቶስ ያላችሁን ቅንና ንጹሕ የሆነ ታማኝነት ትተዋላችሁ ብዬ እፈራለሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements