| ማቴዎስ 24:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ አገር ያሉ ወደ ተራራዎች ይሽሹ።See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 በዚያ ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራሮች ይሽሹ፤See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራሮች ይሽሹ፤See the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥See the chapter |