ማቴዎስ 22:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 እነርሱም ከሰሙት በኋላ በአነጋገሩ ተደንቀው ትተውት ሄዱ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ይህን ሲሰሙ ተደነቁ፤ ትተዉትም ሄዱ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ይህንንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ይህንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ይህንም ሰምተው ተደነቁ፥ ትተውትም ሄዱ። See the chapter |