ማቴዎስ 22:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ቀጥሎም ኢየሱስ “ስለዚህ የተጠሩ ብዙዎች ናቸው፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው” አለ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 “የተጠሩት ብዙዎች፣ የተመረጡት ግን ጥቂቶች ናቸውና።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና። See the chapter |