Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 15:35 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 ከዚያ በኋላ፥ ኢየሱስ ሕዝቡ በመሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 እርሱም ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዛቸው፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

See the chapter Copy




ማቴዎስ 15:35
6 Cross References  

ኢየሱስም “ሰዎቹ እንዲቀመጡ አድርጉአቸው” አለ። በዚያ ቦታ ብዙ ሣር ነበረ፤ ሰዎቹም ተቀመጡ፤ ቊጥራቸውም አምስት ሺህ የሚያኽል ነበር።


ኢየሱስም “ስንት እንጀራ አላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። እነርሱም “ሰባት እንጀራና ጥቂት ትናንሽ ዓሣዎች አሉን” አሉት።


ሰባቱን እንጀራና ዓሣውንም አንሥቶ የምስጋና ጸሎት አደረገ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ ዐደሉ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements