ማቴዎስ 14:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ኢየሱስም “እነርሱኑ ወደ እኔ አምጡልኝ!” አላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እርሱም፣ “እስኪ ያለውን ወደ እኔ አምጡት” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 እርሱም “እነዚያን ወደዚህ ወደ እኔ አምጡልኝ” አላቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እርሱም “እነዚያን ወደዚህ አምጡልኝ፤” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እርሱም፦ እነዚያን ወደዚህ አምጡልኝ አላቸው። See the chapter |