ማቴዎስ 14:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ስለዚህ ወደ ወህኒ ቤት ሰው ልኮ የዮሐንስን ራስ በወህኒ ቤት አስቈረጠ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ልኮም በወህኒ ውስጥ እንዳለ የዮሐንስን ራስ አስቈረጠ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ልኮም የዮሐንስን ራስ በእስር ቤት አስቆረጠው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው። See the chapter |