Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማቴዎስ 13:58 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

58 ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

58 ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

58 ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

See the chapter Copy




ማቴዎስ 13:58
7 Cross References  

አባባላችሁስ ልክ ነው፤ ነገር ግን እነርሱ ተቈርጠው የወደቁት ባለማመናቸው ሲሆን እናንተ ጸንታችሁ የቆማችሁት በማመናችሁ ነው፤ ታዲያ፥ መፍራት እንጂ መታበይ አይገባችሁም።


በዚህም ምክንያት ተሰናክለውበት ሳይቀበሉት ቀሩ። ኢየሱስ ግን፦ “ነቢይ የማይከበረው በሀገሩና በገዛ ቤቱ ብቻ ነው” አላቸው።


በዚያን ጊዜ የገሊላ ክፍለ ሀገር ገዢ የነበረው ሄሮድስ፥ የኢየሱስን ዝና ሰማ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements