ማርቆስ 9:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ሦስቱ ደቀ መዛሙርት እጅግ ደንግጠው ስለ ነበር ጴጥሮስ የሚናገረውን አያውቅም ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እጅግ ስለ ፈሩ የሚናገረውን አያውቅም ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 እጅግ ስለ ፈሩ የሚናገረውን አያውቅም ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 እጅግ ስለ ፈሩ የሚለውን አያውቅም ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 እጅግ ስለ ፈሩ የሚለውን አያውቅም ነበር። See the chapter |