Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ማርቆስ 5:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የገሊላን ባሕር በጀልባ ተሻግረው ወደ ጌርጌሴኖን አገር ደረሱ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ከባሕሩ ማዶ ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደ ተባለ አገር መጡ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

See the chapter Copy




ማርቆስ 5:1
4 Cross References  

በዚያኑ ቀን ማታ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን፦ “ወደ ባሕሩ ማዶ እንሻገር” አላቸው።


እነርሱም በጣም ፈርተው፥ እርስ በርሳቸው “ኧረ ለመሆኑ፥ ነፋስና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements