ማርቆስ 3:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እርሱ ግን ማንነቱን እንዳይገልጡ በጥብቅ ገሠጻቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 እርሱ ግን ማንነቱን እንዳይገልጹ አጥብቆ ይገሥጻቸው ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 እርሱም ማንነቱን እንዳይገልጡ በጥብቅ ገሠጻቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 እንዳይገልጡትም በጣም አዘዛቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 እንዳይገልጡትም በጣም አዘዛቸው። See the chapter |