Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 9:37 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 በማግስቱ ኢየሱስና ሦስቱ ደቀ መዛሙርት ከተራራው በወረዱ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስን ተገናኙት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 በማግስቱም ከተራራው ከወረዱ በኋላ፣ ብዙ ሕዝብ መጥቶ ኢየሱስን አገኘው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 በማግስቱም ከተራራ ሲወርዱ ብዙ ሕዝብ ተገናኘው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን ከተ​ራ​ራው ወረዱ፤ ብዙ ሕዝ​ብም ተቀ​በ​ሉት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 በነገውም ከተራራ ሲወርዱ ብዙ ሕዝብ ተገናኙት።

See the chapter Copy




ሉቃስ 9:37
3 Cross References  

ከሕዝቡም መካከል አንድ ሰው እንዲህ ሲል ጮኸ! “መምህር ሆይ፥ ይህ ለኔ አንድ ልጅ ነውና እንድታድንልኝ እለምንሃለሁ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements