Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 4:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 እርሱ ግን በመካከላቸው ሰንጥቆ ሄደ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 እርሱ ግን በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

See the chapter Copy




ሉቃስ 4:30
5 Cross References  

እነርሱም እንደገና ሊይዙት ፈለጉ፤ እርሱ ግን ከእጃቸው አምልጦ ሄደ።


ስለዚህ አይሁድ ሊወግሩት ድንጋይ አነሡ፤ ኢየሱስ ግን ተሰወረባቸውና ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ።


በነጋም ጊዜ ወታደሮቹ “ጴጥሮስ ምን ደርሶበት ይሆን?” በማለት እጅግ ታወኩ።


ከዚህም በኋላ፥ ኢየሱስ በገሊላ ምድር ወደምትገኘው ከተማ ወደ ቅፍርናሆም ሄደ፤ በዚያም፥ ሕዝቡን በሰንበት ቀን ያስተምር ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements