Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 22:68 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

68 ጥያቄም ባቀርብላችሁ አትመልሱልኝም፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

68 ብጠይቃችሁም አትመልሱም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

68 ብጠይቅም አትመልሱልኝም፤ አትፈቱኝምም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

68 ብጠ​ይ​ቃ​ች​ሁም አት​መ​ል​ሱ​ል​ኝም፤ ወይም አት​ተ​ዉ​ኝም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

68 ብጠይቅም አትመልሱልኝም አትፈቱኝምም።

See the chapter Copy




ሉቃስ 22:68
5 Cross References  

እኔም “እውነቱን ብነግርህ አትገድለኝምን? መቼም ብመክርህ ልታዳምጠኝ አትፈልግም” አልኩት።


እንዲህም አሉት፦ “እስቲ አንተ መሲሕ ከሆንክ ንገረን፤” እርሱ ግን እንዲህ አላቸው፦ “ብነግራችሁ አታምኑኝም፤


ነገር ግን ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በኀያሉ እግዚአብሔር ቀኝ ይቀመጣል።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements