ሉቃስ 21:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ስለዚህ ጥፋት የተጻፈው ትንቢት እንዲፈጸም ይህ የበቀልና የቅጣት ጊዜ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይህ የበቀል ጊዜ ነውና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የቅጣት ጊዜ ነውና። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 በእርስዋ ላይ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ እርስዋን የሚበቀሉበት ጊዜዋ ነውና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና። See the chapter |