ሉቃስ 21:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በትዕግሥታችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ” አለ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ጸንታችሁም በመቆም ነፍሳችሁን ታተርፋላችሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በመታገሣችሁም ነፍሳችሁን ታተርፋላችሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በትዕግሥታችሁም ነፍሳችሁን ገንዘብ ታደርጓታላችሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 በመታገሣችሁም ነፍሳችሁን ታገኛላችሁ። See the chapter |