Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 20:40 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

40 ከዚያም ወዲህ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

40 ከዚህ በኋላ አንድ ሰው እንኳ ሊጠይቀው አልደፈረም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

40 ከዚያም ወዲህ ምንም ሊጠይቁት አልደፈሩም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

40 ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠ​ይ​ቀው የደ​ፈረ ማንም የለም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

40 ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም።

See the chapter Copy




ሉቃስ 20:40
5 Cross References  

በዚህ አንድ ቃል እንኳ ሊመልስለት የቻለ ማንም ሰው አልነበረም፤ ከዚያን ቀን ጀምሮም ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም አልነበረም።


ኢየሱስም የሕግ መምህሩ በጥበብና በማስተዋል እንደ መለሰ አይቶ፥ “አንተስ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም፤” አለው። ከዚህ በኋላ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም።


ሆኖም ጠቢብ ነኝ ብሎ እንዳይመጣ ሞኝነቱን በመግለጥ መልስለት።


እነርሱ ግን ምንም መልስ መስጠት አልቻሉም።


ከሕግ መምህራንም አንዳንዶቹ “መምህር ሆይ! መልካም ተናገርክ!” አሉ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements