Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 20:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከእግዚአብሔር ነበረን ወይስ ከሰው?”

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበር ወይስ ከሰው?”

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረች ወይስ ከሰዎች?” አላቸው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 የዮ​ሐ​ንስ ጥም​ቀት ከወ​ዴት ናት? ከሰ​ማይ ናትን? ወይስ ከሰው?” አላ​ቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረችን ወይስ ከሰው? አላቸው።

See the chapter Copy




ሉቃስ 20:4
10 Cross References  

ተነሥቼ ወደ አባቴ ልሂድና፦ አባባ፥ በእግዚአብሔርና በአንተ ፊት በድያለሁ፤


ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፤


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “እኔም አንድ ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ፤ በሉ እስቲ መልሱልኝ፤


እነርሱም እንዲህ እያሉ እርስ በርሳቸው ተነጋገሩ፤ “ ‘ከእግዚአብሔር ነው’ ብንል፥ ‘ታዲያ ለምን አላመናችሁበትም?’ ይለናል፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements