Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 20:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 ከሁሉም በኋላ ሴትዮዋ ሞተች።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 በመጨረሻም ሴትዮዋ ሞተች።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ከሁ​ሉም በኋላ ያቺ ሴት ሞተች።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።

See the chapter Copy




ሉቃስ 20:32
6 Cross References  

በሕይወት ያሉ ሰዎች አንድ ቀን እንደሚሞቱ ያውቃሉ፤ ሙታን ግን አንዳች ነገር አያውቁም፤ ፈጽሞ የተረሱ በመሆናቸውም ዋጋ የላቸውም።


ትውልድ አልፎ ትውልድ ይተካል፤ ምድር ግን ሳትለወጥ ለዘለዓለሙ ጸንታ ትኖራለች።


ለሰው አንድ ጊዜ መሞት ተመድቦለታል፤ ከሞት በኋላም ፍርድ አለበት።


ያ ትውልድ በሙሉ ሞተ፤ ከዚያ ቀጥሎ እግዚአብሔርንና ለእስራኤል ያደረገውን መልካም ነገር የማያውቅ ሌላ ትውልድ ተነሣ።


ሦስተኛውም አገባት፤ በዚህ አኳኋን ሰባቱም አግብተዋት ልጆች ሳይወልዱ ሞቱ።


ሰባቱም በየተራ አግብተዋታልና ታዲያ ሙታን በሚነሡበት ጊዜ፥ ለየትኛው ሚስት ትሆናለች?”


Follow us:

Advertisements


Advertisements