ሉቃስ 20:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ኢየሱስ ግን ተንኰላቸውን ዐውቆ እንዲህ አላቸው፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 እርሱ ግን ተንኰላቸውን ዐውቆ እንዲህ አላቸው፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 እርሱ ግን ተንኰላቸውን ዐውቆ እንዲህ አላቸው፦ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ተንኰላቸውንም ዐውቆ፥ “ለምን ትፈትኑኛላችሁ? ገንዘቡን አሳዩኝ” አላቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 እርሱ ግን ተንኰላቸውንም ተመልክቶ፦ ስለ ምን ትፈትኑኛላችሁ? አንድ ዲናር አሳዩኝ፤ See the chapter |