Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 2:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ማዳንህን በዐይኔ አይቻለሁ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ዐይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን፣

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ዐይኖቼ ማዳንህን አይተዋልና፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ዐይ​ኖች ትድ​ግ​ና​ህን አይ​ተ​ዋ​ልና።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30-31 ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤

See the chapter Copy




ሉቃስ 2:30
11 Cross References  

ሰውም ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ!’ ”


እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ “የያዕቆብን ነገዶች ክብር እንደገና ለማንሣትና የተረፉትን እስራኤላውያን ለመመለስ አገልጋዬ ሆነህ መሥራት ብቻ አይበቃም። ከዚህ የበለጠ ግን አዳኝነቴ እስከ ምድር ዳርቻ ይደርስ ዘንድ አንተ ለሕዝቦች ሁሉ ብርሃን እንድትሆን አደርግሃለሁ።” ይላል።


እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ፊት ኀያልነቱን ይገልጣል፤ መላው ዓለምም የእርሱን አዳኝነት ያያል።


“አምላክ ሆይ፥ አዳኝነትህን እጠባበቃለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! አዳኝነትህን በተስፋ እጠባበቃለሁ፤ ትእዛዞችህንም እፈጽማለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! አዳኝነትህን እናፍቃለሁ፤ በሕግህም ደስ ይለኛል።


እርሱም በአሕዛብ ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸው ነው፤


“እንግዲህ የእግዚአብሔር አዳኝነት መልእክት ለአሕዛብ እንደ ተላከ ዕወቁ፤ እነርሱም እሺ ብለው ይቀበሉታል።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements