ሉቃስ 19:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ዘኬዎስም ቶሎ ብሎ ወረደና፥ በደስታ ኢየሱስን በቤቱ ተቀበለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እርሱም ፈጥኖ ወርዶ በደስታ ተቀበለው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ፈጥኖም ወረደ፤ በደስታም ተቀበለው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ፈጥኖም ወረደ፤ ደስ እያለውም ወደ ቤቱ ይዞት ገባ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው። See the chapter |