Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 19:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 የተላኩትም ሄደው ሁሉም ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 የተ​ላ​ኩ​ትም ሄደው እንደ አላ​ቸው አገኙ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።

See the chapter Copy




ሉቃስ 19:32
3 Cross References  

ሁለቱ ደቀ መዛሙርትም ሄደው፥ ሁሉ ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙ፤ የፋሲካውንም ራት በዚያ አዘጋጁ።


ማንም ሰው ‘ለምን ትፈቱታላችሁ?’ ብሎ ቢጠይቃችሁ፥ ‘ጌታ ስለሚያስፈልገው ነው’ ብላችሁ መልሱለት።”


ውርንጫውን በሚፈቱበት ጊዜ ባለቤቶቹ፦ “ስለምን ትፈቱታላችሁ?” አሉአቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements