Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሉቃስ 13:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን ከምኲራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በሰንበት ቀንም ከምኵራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በሰ​ን​በ​ትም በአ​ንድ ምኵ​ራብ ውስጥ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

See the chapter Copy




ሉቃስ 13:10
4 Cross References  

ኢየሱስም በምኲራቦቻቸው እያስተማረና የእግዚአብሔርን መንግሥት የምሥራች ቃል እየሰበከ፥ በልዩ ልዩ በሽታና ደዌ የተያዙትንም ሰዎች እየፈወሰ በገሊላ ምድር ሁሉ ይዘዋወር ነበር።


ስለዚህ በይሁዳም ምኲራቦች ሁሉ እየተዘዋወረ ይሰብክ ነበር።


ለመጪው ዓመት ፍሬ ብትሰጥ መልካም ነው፤ አለበለዚያ ግን ትቈረጣለች።’ ”


Follow us:

Advertisements


Advertisements