ሉቃስ 12:57 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም57 ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ ስለምን እናንተ ራሳችሁ ትክክለኛውን ነገር ዐውቃችሁ አትፈርዱም? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም57 “ታዲያ ራሳችሁ ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለምን አትፈርዱም? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)57 “እናንተ ራሳችሁ ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለምን አትፈርዱም? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)57 እናንተ ራሳችሁ እውነቱን ለምን አትፈርዱም? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)57 ራሳችሁ ደግሞ ጽድቅን የማትፈርዱ ስለ ምን ነው? See the chapter |