ሉቃስ 12:35 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ባጭር ታጥቃችሁ ሁልጊዜ ለሥራ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “በዐጭር ታጥቃችሁ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 “ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 “ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ See the chapter |