ሉቃስ 1:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 የአገልግሎቱም ጊዜ ከተፈጸመ በኋላ ዘካርያስ ወደ ቤቱ ሄደ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ዘካርያስም የአገልግሎቱ ወቅት በተፈጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ተመለሰ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 የአገልግሎቱም ጊዜ እንደ ተፈጸመ ወደ ቤቱ ሄደ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ከዚህም በኋላ የማገልገሉ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሄደ። See the chapter |