Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢያሱ 15:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ኤለ​ቦ​ሂ​ዳድ፥ ቤቴ​ልና ኤር​ማም፤

See the chapter Copy




ኢያሱ 15:30
8 Cross References  

ኤልቶላድ፥ በቱል፥ ሖርማ፥


የይሁዳ ሕዝብ ከስምዖን ሕዝብ ጋር በአንድነት ዘምተው በጸፋት ከተማ ይኖሩ የነበሩትን ከነዓናውያንን ድል አደረጉ፤ ከተማይቱንም ፈጽመው ካጠፉአት በኋላ “ሖርማ” ብለው ሰየሙአት፤


በነዚያ ኮረብታዎች ላይ የሚኖሩ አሞራውያንም መጥተው ተጋጠሙአችሁ፤ ሠራዊታቸውም እንደ ንብ መንጋ ግር ብለው መጥተው እስከ ሆርማ ድረስ አሳደዱአችሁ፤ ኮረብታማ በሆነችው በኤዶም አገርም ድል አደረጉአችሁ።


ከዚያም በኋላ በዚያ የሚኖሩት ዐማሌቃውያንና ከነዓናውያን በእነርሱ ላይ አደጋ ጥለው ድል አደረጉአቸው፤ እስከ ሖርማም ድረስ አሳደዱአቸው።


በዓላ፥ ዒዩም፥ ዔጼም፥


ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥


በሖርማ፥ በቦርዓሻን፥ በዐታክና፥


እግዚአብሔርም ልመናቸውን ሰምቶ ስለ ረዳቸው ከነዓናውያንን ድል ነሥተው ያዙ፤ ስለዚህ እስራኤላውያን እነርሱንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ፈጽሞ የተደመሰሱ መሆናቸውንም ለማመልከት ያን ስፍራ “ሖርማ” ብለው ሰየሙት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements