Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢያሱ 12:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ማቄዳ፥ ቤትኤል፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 የመቄዳ ንጉሥ፤ አንድ የቤቴል ንጉሥ፣ አንድ

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 የመ​ቄዳ ንጉሥ፥

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥

See the chapter Copy




ኢያሱ 12:16
7 Cross References  

በዚያን ቀን ኢያሱ ማቄዳን ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ በከተማይቱ የነበሩትን ሰዎች ሁሉ አንድም ሳያስቀር ፈጀ፤ በማቄዳም ንጉሥ ላይ ያደረገው ቀድሞ በኢያሪኮ ንጉሥ ላይ ባደረገው ዐይነት ነው።


የዮሴፍ ዘሮች ደግሞ በቤቴል ላይ ዘመቱ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ነበር፤


በዐይ ወይም በቤትኤል የሚገኝ ሰው ሁሉ ወጥቶ እስራኤላውያንን ሲያሳድድ ከተማይቱ ባዶዋን ክፍት ሆና ቀረች።


ያንንም ስፍራ “ቤትኤል” ብሎ ሰየመው፤ ይህ ስፍራ ከዚያ በፊት ሎዛ እየተባለ ይጠራ ነበር።


ቀጥሎም ከቤትኤል በስተምሥራቅ ወዳለው ተራራማ አገር ወጣ፤ ቤትኤልን በስተምዕራብ፥ ዐይን በስተምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ፤ በዚያም መሠዊያ ሠራና ለእግዚአብሔር ሰገደ፤


ሊብና፥ ዐዱላም፥


ታፑሐ፥ ሔፌር፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements