Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዮሐንስ 7:53 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

53 እያንዳንዱም ወደየቤቱ ሄደ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

53 ከዚህ በኋላ ሁሉም ወደ የቤታቸው ሄዱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

53 እያንዳንዱም ወደ ቤቱ ሄደ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

53 ሁሉም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ወደ ቤታ​ቸው ሄዱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

53 እያንዳንዱም ወደ ቤቱ ሄደ።

See the chapter Copy




ዮሐንስ 7:53
7 Cross References  

እግዚአብሔር የአሕዛብን ዕቅድ እንዳይሳካ ያደርጋል፤ የሕዝቦችንም ዓላማ ዋጋቢስ ያደርጋል።


የሰው ቊጣ አንተን ያመሰግንሃል፤ ከጦርነት የተረፉትም በዓልህን ያከብራሉ።


ጀግኖች ወታደሮች የማረኩትን ተቀሙ፤ እጃቸውንም ማንሣት አቅቶአቸው የመጨረሻ እንቅልፍ አንቀላፉ


እነርሱም “አንተም ከገሊላ ነህን? ነቢይ ከገሊላ እንደማይነሣ መርምረህ ተረዳ” አሉት።


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ወደ ደብረ ዘይት ሄደ።


ከዚህ በኋላ እኛ በመርከብ ስንሳፈር እነርሱ ወደ ቤታቸው ተመለሱ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements