ዮሐንስ 7:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በዚያን ጊዜ የአይሁድ የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 የአይሁድ የዳስ በዓል በተቃረበ ጊዜ ግን፣ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የአይሁድም የዳስ በዓላቸው ደርሶ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። See the chapter |