ዮሐንስ 4:41 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 በቃሉም ምክንያት ሌሎች ብዙ ሰዎችም በእርሱ አመኑ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ከቃሉም የተነሣ ሌሎች ብዙዎች አመኑ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 በቃሉ ምክንያት ከፊተኞች ይልቅ ብዙ ሰዎች አመኑ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ስለ ቃሉም እጅግ ብዙዎች አመኑበት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 ስለ ቃሉ ከፊተኞች ይልቅ ብዙ ሰዎች አመኑ፤ See the chapter |