Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 7:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 ውሃው እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ውሃውም ምድርን ሸፍኖ መቶ ዐምሳ ቀን ቈየ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ውሃውም እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 ውኃ​ውም መቶ አምሳ ቀን በም​ድር ላይ ሞላ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ውኅውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 7:24
2 Cross References  

እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements