Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 5:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሄኖስ 90 ዓመት ሲሆነው ቃይናንን ወለደ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ሄኖስ፣ ዕድሜው 90 ዓመት በሆነ ጊዜ ቃይናንን ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ሄኖስም ዘጠና ዓመት ሲሆነው፥ ቃይናንንም ወለደ፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ሄኖ​ስም መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ፤ ቃይ​ና​ን​ንም ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ሄኖስም መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ፤ ቃይናንንም ወለደ፤

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 5:9
4 Cross References  

ላሜሕ የማቱሳላ ልጅ፥ ማቱሳላ የሔኖክ ልጅ፥ ሔኖክ የያሬድ ልጅ፥ ያሬድ የመላልኤል ልጅ፥ መላልኤል የቃይናን ልጅ፥


ቃይናን መሀላልኤልን ወለደ፤ መሀላልኤል ያሬድን ወለደ፤ እነርሱም በየስማቸው ለሚጠሩ ሕዝቦች የቀድሞ አባቶች ናቸው።


ዕድሜው 912 ዓመት ሲሆነውም ሞተ።


ከዚህ በኋላ 815 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements