Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 5:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ዕድሜው 912 ዓመት ሲሆነውም ሞተ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ሴት በአጠቃላይ 912 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሤትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፥ ሞተም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ሴትም የኖ​ረ​በት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 ሴትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አሥራ ሁለት ዓመት ሆነ ሞተም።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 5:8
3 Cross References  

ከዚህ በኋላ ሴት 807 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤


ሄኖስ 90 ዓመት ሲሆነው ቃይናንን ወለደ፤


ዕድሜው 930 ዓመት ሲሆነውም ሞተ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements