Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 5:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ሴት 105 ዓመት ሲሆነው ሄኖስን ወለደ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ሴት፣ ዕድሜው 105 ዓመት ሲሆን ሄኖስን ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ሤትም አንድ መቶ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሄኖስንም ወለደ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ሴትም ሁለት መቶ አም​ስት ዓመት ኖረ፤ ሄኖ​ስ​ንም ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 ሴትም ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ፤

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 5:6
5 Cross References  

ሤትም “ሄኖስ” የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ሰዎች የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የጀመሩት በዚያን ጊዜ ነው።


ቃይናን የሄኖስ ልጅ፥ ሄኖስ የሤት ልጅ፥ ሤት የአዳም ልጅ፥ አዳም የእግዚአብሔር ልጅ ነው ይሉ ነበር።


ዕድሜው 930 ዓመት ሲሆነውም ሞተ።


ከዚህ በኋላ ሴት 807 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤


አዳምና ሔዋን ሲገናኙ እንደገና ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ እርስዋም “ቃየል በገደለው በአቤል ምትክ እግዚአብሔር ወንድ ልጅ ሰጠኝ” ስትል “ሤት” የሚል ስም አወጣችለት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements