ዘፍጥረት 41:53 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም53 በግብጽ ምድር ጥጋብ የበዛባቸው ሰባቱ ዓመቶች ተፈጸሙ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም53 በግብጽ ምድር የነበረው ሰባቱ የጥጋብ ዘመን ዐለፈና See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 በግብጽ ምድር የነበረው ሰባቱ የጥጋብ ዘመን ዐለፈና See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)53 በግብፅ ምድር የነበረውም ሰባቱ የጥጋብ ዓመት አለፈ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)53 በግብፅ ምድር የነበረውም የሰባቱ ዓመት ጥጋብ አለፈ፥ See the chapter |