ዘፍጥረት 11:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ዔቦር 34 ዓመት ሲሆነው ፋሌቅን ወለደ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ዔቦር በ34 ዓመቱ ፋሌቅን ወለደ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ዔቦርም መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ፥ ፋሌቅንም ወለደ፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ዔቦርም መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ፤ ፋሌቅንም ወለደ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ዔበርም መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ፥ See the chapter |