Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 11:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 አርፋክስድም 35 ዓመት ሲሆነው ሳላሕን ወለደ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 አርፋክስድ በ35 ዓመቱ ሳላን ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 አርፋክስድም ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሼላሕንም ወለደ፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 አር​ፋ​ክ​ስ​ድም መቶ ሠላሳ አም​ስት ዓመት ኖረ፤ ቃይ​ና​ን​ንም ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 11:12
5 Cross References  

ሼላሕ የቃይንም ልጅ፥ ቃይንም የአርፋክስድ ልጅ፥ አርፋክስድ የሴም ልጅ፥ ሴም የኖኅ ልጅ፥ ኖኅ የላሜሕ ልጅ፥


አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


አርፋክስድን ከወለደ በኋላ 500 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶች ልጆችንና ሴቶችን ልጆች ወለደ።


ከዚህ በኋላ 403 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶች ልጆችና ሴቶች ልጆችን ወለደ።


አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements