Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 5:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 “ከእኔ በቀር ሌሎች አማ​ል​ክት አይ​ሁ​ኑ​ልህ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።

See the chapter Copy




ዘዳግም 5:7
8 Cross References  

“ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ አታምልክ፤


የዚያን ጊዜ ኢየሱስ “ ‘ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ፤ እርሱንም ብቻ አምልክ!’ ተብሎ ተጽፎአልና ወግድ አንተ ሰይጣን!” አለው።


ልጆች ሆይ! ጣዖቶችን ከማምለክ ራሳችሁን ጠብቁ።


ይህንንም ያደረገው ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩ፥ እንዲሁም ወልድን እንዲያከብሩ ነው፤ ወልድን የማያከብር፥ ወልድን የላከውን አብን አያከብርም።


ባዕድ አምላክ አይኑርህ፤ እርሱንም አታምልክ።


በዙሪያችሁ ያሉ አሕዛብ የሚሰግዱላቸውን ሌሎችን ባዕዳን አማልክት አታምልኩ፤


ከእግዚአብሔር ርቃችሁ ባዕዳን አማልክትን ለመከተልና ለማምለክ ዘወር እንዳትሉ ተጠንቀቁ።


ከግብጽ ምድር ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ፤ ጠይቅ እንጂ የሚያስፈልግህን ሁሉ እሰጥሃለሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements