2 ሳሙኤል 22:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 የሞት ጣር ከበበኝ፤ የጥፋት ጐርፍም አጥለቀለቀኝ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 የሞት ማዕበል ከበበኝ፤ ምናምንቴ ነገርም አጥለቀለቀኝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 የሞት ሞገድ ከበበኝ፤ የጥፋትም ጐርፍ አጥለቀለቀኝ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 የሞት ጭንቅ ያዘኝ፤ የዐመፅ ጎርፍም አስፈራኝ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 የሞት ጣር ያዘኝ፥ የዓመፅ ፈሳሽም አስፈራኝ፥ See the chapter |