2 ሳሙኤል 22:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በፊቱ ካለው ነጸብራቅ የተነሣ ጥቅጥቅ ያለ ደመና፥ በረዶና የሚነድ እሳት መጣ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በፊቱ ካለው ብርሃን የተነሣ፣ የመብረቅ ብልጭታ ወጣ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በፊቱ ካለው ብርሃን የእሳት ፍም ነደደ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በፊቱም ካለው ብርሃን የተነሣ ፍም ተቃጠለ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 በፊቱም ካለው ብርሃን የተነሣ ፍም ተቃጠለ። See the chapter |